Articles

this post is only for latest Articles

እንኳን ደስ አላችሁ!

አኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ በሁሉም ቅርንጫፎች የኮር-ባንኪንግ ትግበራ ከጀመረ ቆይቷል። አሁን ደግሞ ከዛሬ ከጥቅምት 29 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በየትኛውም ቅርንጫፍ የገንዘብ ዝውውር/ግብይት (Inter-Branch)ማድረግ የሚችሉ መሆኑን ስንገልጽ በታላቅ ደስታ ነው።   በመሆኑም ደንበኞች በ53ቱም ቅርንጫፎች እርስዎ ካሉበት ሆነው ወደ የትኛውም የአኩፋዳ ቅርንጫፍ ገንዘብ ማስገባት፣ ወጪ ማድረግናገንዘብ ማስተላለፍ የሚችሉ መሆኑን እናበስራለን።   አኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማስኬትን […]

እንኳን ደስ አላችሁ! Read More »

ለተከበራችሁ የአኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ

የባለአክሲዮኖች 4ኛ ዓመታዊ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ጥሪ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ንግድ ሕግ አንቀጽ 366 (1) ፣ 367 (1) እና 370 እንዲሁም በማይክሮ ፋይናንሱ መመስረቻ ጽሑፍ አንቀጽ 20 (20.1) ፣ (20.4) እና (20.5) መሠረት የአኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አክሲዮን ማኅበር የባለአክሲዮኖች 4ኛ ዓመታዊ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ እሁድ ኅዳር 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ በደብረ ብርሃን

ለተከበራችሁ የአኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ Read More »

እንኳን ለ3ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል አከባበር አደረሳችሁ!

አኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ አኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ በዝቅተኛና በመካከለኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎችን የቁጠባ፣ የብድር እና የማይክሮ ኢንሹራንስ አገልግሎት ለማቅረብ በ1,886 ባለአክሲዮኖችና በብር 33,768,000 የተፈረመ መነሻ ካፒታል በመያዝ ዋና መሥሪያ ቤቱን ደብረብርሃን ከተማ በማድረግ ጥቅምት 12 ቀን 2015 ዓ.ም በይፋ ሥራውን የጀመረ ተቋም ነው። በአገራችንም ከመደበኛው የባንክ አገልግሎት በተጓዳኝ የአነስተኛ ገንዘብ ቁጠባና ብድር እየተስፋፋ

እንኳን ለ3ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል አከባበር አደረሳችሁ! Read More »

እንኳን ለመስቀል በዓል አደረሳችሁ🌼🔥

የሐምሌ ጭፍናውን፣ የነሐሴ ብራውን አልፈን የመስከረም ሰባውን፣ የጥቅምት እሸቱን ይስጠን እየተባለ በወርሐ መስከረም፣ በጸዐዳ ሠማይ፣ በልምላሜ ግምጃ የምድር ገጽ፣ በአበቦች ፍካት፣ በወጣቶች ተስፋ ለሚከበረው ለብርሃነ መስቀሉ እንኳን በሠላም አደረሳችሁ። የመስቀል በዓል በኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን በስፋት የሚከበር ታሪካዊና ኃይማኖታዊ በዓል ነው። የንግሥት እሌኒ እና የልጇ ንጉሥ ቆስጠንጢኖስ ልፋት፣ በርትቶ የመፈለግ፣ የመሻት እና እውነትን የመናፈቅ ንዑድ ምስጢር

እንኳን ለመስቀል በዓል አደረሳችሁ🌼🔥 Read More »

የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት!

መላው የክርስትና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያውያን፣ ክቡራን ደንበኞቻችን፣ የማይክሮ ፋይናንሱ ባለአክሲዮኖች፣ የዳይሬክተሮች ቦርድ እና ሠራተኞች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሠላም አደረሳችሁ። በዓሉ ብርሃን የተበሰረበት፣ ጥል በመስቀሉ የተሸነፈበት እና የክርስቲያኖች አንድነት የታየበት በመሆኑ በእምነቱ ትልቅ ሥፍራ የሚሰጠው ነው። የደመራ በዓልም ማህበረሰብ ተሰባስቦ በጋራ የሚጋራው አንድነት እና መተሳሰብ ዕሴት አመልካች በመሆኑ በዓሉን በጋራ ስናከብር ልዩ ደስታ ይሰማናል። በአሉ

የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት! Read More »

አኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ ለብሔራዊ ባንክ ገዥ ለዶ/ር እዮብ ተካልኝ መልካም የሥራ ዘመን ይላል!

የአኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ የዳይሬክተሮች ቦርድ ፣ ማኔጅመንት እና መላው ሠራተኞች፣ዶክተር እዮብ ተካልኝ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ሆነው በመሾማቸው ደስታ ተሰምቶናል። ዶክተር እዮብ የተሳካ የሥራ ዘመን እንዲሆንላቸው መልካም ምኞታችንን መግለጽ እንወዳለን።

አኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ ለብሔራዊ ባንክ ገዥ ለዶ/ር እዮብ ተካልኝ መልካም የሥራ ዘመን ይላል! Read More »

<<የወረዳችንን ወጣቶችና አርሶ አደሮች በፋይናንስ ተደራሽ ማድረግ በክልል ደረጃ የጀመርነው የ25 ዓመታት ተሻጋሪ የልማት ዕቅድ አስኳል ነው>>     ~~ አቶ አከበረኝ አላማው፣ የእንሳሮ ወረዳ አስተዳዳሪ አኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ እና እንሳሮ ወረዳ በጋራ ለመሥራት የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራረሙ      እንሳሮ፣ ለሚ ||

አኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ በስትራቴጂ ያስቀመጠውን የፋይናንስ ተደራሽነት እና አካታችነት (Financial Inclusion and Access to Finance for the hard-to-reach communities) ላይ በጋራ ማኅበረሰቡን ለማገልገል ያለመ የትብብር ማዕቀፍ ዛሬ መስከረም 6 ቀን 2018 ዓ.ም በእንሳሮ ወረዳ ለሚ ከተማ ስምምነቱ ተፈርሟል። ስምምነቱን የእንሳሮ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ክቡር አቶ አከበረኝ አላማው እና የአኩፋዳ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ አብርሃም ወዳጆ

<<የወረዳችንን ወጣቶችና አርሶ አደሮች በፋይናንስ ተደራሽ ማድረግ በክልል ደረጃ የጀመርነው የ25 ዓመታት ተሻጋሪ የልማት ዕቅድ አስኳል ነው>>     ~~ አቶ አከበረኝ አላማው፣ የእንሳሮ ወረዳ አስተዳዳሪ አኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ እና እንሳሮ ወረዳ በጋራ ለመሥራት የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራረሙ      እንሳሮ፣ ለሚ || Read More »

ምክክር ተደረገ🌼🌼

የአኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ ዋናው መሥሪያ ቤት የሥራ መሪዎች በሸዋሮቢት ከተማ ተገኝተው ከሸዋሮቢት ቅርንጫፍ ባልደረቦች፣ ከቀወት እና ሸዋሮቢት ወረዳ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ እና የአጥቢያ አስተዳዳሪዎች ጋር በጋራ ለመሥራት የሚያስችል ምክክር ተደርጓል። ስኬትን በተግባር!

ምክክር ተደረገ🌼🌼 Read More »

የቤት ማኅበራት ውይይትና የአኩፋዳ ዝግጁነት❗️❗️

በተለምዶ 100 ማኅበራት እየተባሉ  ከሚጠሩት  አባላት ጋር የደብረብርሃን ከተማ አስተዳደር ውይይት አካሄደ የደብረ ብርሃን ከተማ ከተማና መሠረተ ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ ነቢዩ ባዩ ተቋማቸው እና መሬት መምሪያ  ለ100 የቤት ማኅበራት በቦታ ዝግጅት እና የካሳ ክፍያ አስመልክቶ የተሄደበትን ርቀት ለውይይት መነሻ  ሰነድ  አቅርበዋል። የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ከንቲባ የተከበሩ በድሉ ውብሸት በበኩላቸው ከተማው ከ2008 ዓ.ም

የቤት ማኅበራት ውይይትና የአኩፋዳ ዝግጁነት❗️❗️ Read More »

Scroll to Top