የአኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ. ማ የባለአክሲዮኖች 4ኛ ጠቅላላ ጉባኤ እያከናወነ ነው:: Leave a Comment / Articles, News / By Asamere Arkese የአኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ. ማ የባለአክሲዮኖች 4ኛ ጠቅላላ ጉባኤ ዛሬ ኅዳር 14 ቀን 2018 ዓ.ም በደብረ ብርሃን ከተማ ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ጉባኤውን እያከናወነ ይገኛል፡፡