የአኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ. ማ የባለአክሲዮኖች  4ኛ ጠቅላላ ጉባኤ እያከናወነ ነው::

የአኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ. ማ የባለአክሲዮኖች  4ኛ ጠቅላላ ጉባኤ ዛሬ ኅዳር 14 ቀን 2018   ዓ.ም በደብረ ብርሃን ከተማ  ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ጉባኤውን እያከናወነ ይገኛል፡፡

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Scroll to Top