Es D

Job Title: Director, Information Technology Directorate

Job Grade: 15 Purpose of the Job: To ensure the Akufada’s leadership in delivering technology-supported, efficient and convenient products and services by leading the development and management of the Akufada’s information system and technology resources. The position is also responsible for ensuring rational and data-driven decision-making at all levels of the institution by leading the […]

Job Title: Director, Information Technology Directorate Read More »

1. Job Title:    Director, Internal Auditor Directorates

Job Grade: 14 Purpose of the Job: To ensure that the overall operation and IT environment is in line with the Akufada’s policies and procedures and applicable laws and regulations. The position is also responsible for ensuring the adequacy, strength and uniformity of the internal control system of the MFI and for providing an independent,

1. Job Title:    Director, Internal Auditor Directorates Read More »

አኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ 3ኛ መደበኛና 3ኛ አስቸኳይ የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባዔውን አካሄደ።

የአኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ 3ኛ መደበኛና 3ኛ አስቸኳይ የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባዔውን እሁድ ሕዳር 22 ቀን 2017 ዓ.ም በደብረ ብርሃን ከተማ ደብረ ብርሃን ዩንቨርሲቲ አዳራሽ አካሂዷል፡፡ በዕለቱም የማይክሮ ፋይናንሱ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ ካሳሁን ደገፉ የተቋሙን የ2023/24 ሒሳብ ዓመት ዓመታዊ የሥራ እንቅስቃሴና የፋይናንስ አፈጻጸም ሪፖርት ለባለአክስዮኖች አቅርበዋል፡፡ የቦርዱ ሰብሳቢ በጉባዔው እንደገለጹት በዚህ ፈታኝ ወቅት ተቋሙ በተቋቋመ

አኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ 3ኛ መደበኛና 3ኛ አስቸኳይ የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባዔውን አካሄደ። Read More »

ለአኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ

3ኛ መደበኛ እና 3ኛ አስቸኳይ የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባዔ የስብሰባ ጥሪ በኢትዮጵያ ንግድ ህግ አንቀጽ 366፣367፣370፣372፣392 እና 400 እንዲሁም በአክሲዮን ማህበሩ መመስረቻ ጽሁፍ አንቀጽ 22 እና 23 መሰረት የአኩፋዳ ማይክሮፋይናንስ ተቋም አ.ማ የባለአክሲዮኖች 3ኛ መደበኛ እና 3ኛ አስቸኳይ ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤውን ህዳር 22 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ በደ/ብርሃን ከተማ በደ/ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ስለሚያካሂድ

ለአኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ Read More »

አኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ ከታክስ በፊት 47 ሚሊዮን ብር አተረፈ!

“እንኳን ደስ አላችሁ! እንኳን ደስ አለን!የአኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ በ2023/24 ሒሳብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ጥሩ ውጤት ማስመዝገቡን አብስሯል፡፡ በቀረበው ሪፖርት መሠረት ባሳለፍነው የሒሳብ ዓመት ከታክስ በፊት 47 ሚሊዮን ብር አትርፏል፡፡ ለዚህ ውጤት መመዝገብ ከፍተኛውን ድርሻ ላበረከታችሁ የተከበራችሁ ውድ ደንበኞቻችን፣ የዳይሬክተሮች ቦርድ እና የማኔጅመንት አባላት እንዲሁም ሠራተኞቻችን ከፍ ያለ ምስጋናችንን እናቀርባለን።በሂሳብ ዓመቱ ብር 232 ሚሊዮን አጠቃላይ ገቢ

አኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ ከታክስ በፊት 47 ሚሊዮን ብር አተረፈ! Read More »

አኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ የዋና መሥሪያ ቤት ቢሮ ቅያሪ አደረገ።

አኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ በደብር ብርሃን ጻድቃኔ ህንፃ 6ተኛ ወለል ላይ የነበረውን የዋና መስሪያ ቤት ቢሮ ወደ አፃ ዘርዐ ያዕቆብ ህንፃ 4ተኛ ወለል ላይ ቀይሯል ፡፡

አኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ የዋና መሥሪያ ቤት ቢሮ ቅያሪ አደረገ። Read More »

አኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ የ 2016 ዓ.ም ሒሳብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ አደረገ።

አኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ የዳይሬክተሮች ቦርድ የዋና መሥሪያ ቤት አመራሮችና ሠራተኞች እንዲሁም የአርባ ሁለቱም ቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጆች በተገኙበት የ 2016 ዓ.ም ሒሳብ ዓመት አፈጻጸምና 2017 ዓ.ም ሒሳብ ዓመት ዕቅድ ሐምሌ 27 እና 28 /2016 ዓ.ም ለሁለት (2) ተከታታይ ቀናት በኢትዮ በርኖስ ሆቴል ገመገመ፡፡ተቋሙ በችግር ዉስጥ ሆኖ እጅግ ውጤታማ አፈጻጸም መመዝገቡን በማየት በቀጣይ ተጨማሪ አዳዲስ ቅርንጫፍ

አኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ የ 2016 ዓ.ም ሒሳብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ አደረገ። Read More »

የባለአክሲዮኖች 2ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ እና 2ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ ማስታወቂያ

አኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ አድራሻ፡-በአማራ ብሔራ ክልላዊ መንግስት ሰሜን ሸዋ ዞን፣ ደብረ ብርሃን ከተማ፣ ቀበሌ 02፣ የዋና ንግድ ምዝገባ ቁጥር AM/BD/3/0004970/2014፣ የማይክሮ ፋይናንስ ተቋም ሥራ ፈቃድ ቁጥር MF/055/2022፣ የተፈረመ ካፒተል ብር 33,768,000.00 (ሰላስ ሶስት ሚሊዮን ሰባት መቶ ስልሳ ስምንት ሺ ብር) ሲሆን የባለአክሲዮኖች 2ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ እና 2ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ህዳር 29

የባለአክሲዮኖች 2ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ እና 2ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ ማስታወቂያ Read More »

የባለአክሲዮኖች 2ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ እና 2ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ ማስታወቂያ

አኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ አድራሻ፡-በአማራ ብሔራ ክልላዊ መንግስት ሰሜን ሸዋ ዞን፣ ደብረ ብርሃን ከተማ፣ ቀበሌ 02፣ የዋና ንግድ ምዝገባ ቁጥር AM/BD/3/0004970/2014፣ የማይክሮ ፋይናንስ ተቋም ሥራ ፈቃድ ቁጥር MF/055/2022፣ የተፈረመ ካፒተል ብር 33,768,000.00 (ሰላስ ሶስት ሚሊዮን ሰባት መቶ ስልሳ ስምንት ሺ ብር) ሲሆን የባለአክሲዮኖች 2ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ እና 2ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ታህሳስ 29

የባለአክሲዮኖች 2ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ እና 2ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ ማስታወቂያ Read More »

Scroll to Top