አኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ ለብሔራዊ ባንክ ገዥ ለዶ/ር እዮብ ተካልኝ መልካም የሥራ ዘመን ይላል!

የአኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ የዳይሬክተሮች ቦርድ ፣ ማኔጅመንት እና መላው ሠራተኞች፣
ዶክተር እዮብ ተካልኝ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ሆነው በመሾማቸው ደስታ ተሰምቶናል። ዶክተር እዮብ የተሳካ የሥራ ዘመን እንዲሆንላቸው መልካም ምኞታችንን መግለጽ እንወዳለን።

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Scroll to Top